በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መውሊድ በጀማ ንጉሥ

ጀማ ንጉሥ
ጀማ ንጉሥ

1494ኛው የነብዩ መሐመድ ልደት መውሊድ ሰሞኑን በደማቅ ሥነ ሥርዓት ተከብሯል።

ምእመኗን በክብር ተቀብላ በልዩ ኅብር ያስተናገደችው ጀማ ንጉሥ የዚህ ፕሮግራማችን የትኩረት ማዕከል ናት።

ከደቡብ ወሎ አልብኮ ወረዳ 12 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የምትገኘው ጀማ ንጉሥ ከ200 ዓመታት በላይ የዘለቀ መውሊድን የማክበር ልምድ እንዳላት መዛግብትን አጣቅሰው የታሪክ ምሁራን ይናገራሉ።

በዓሉ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት የሚጎለብትበት፣ ጥበብና ባህል ደምቀው የሚነግሡበት ጭምር ነው።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

መውሊድ በጀማ ንጉሥ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:47 0:00


This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG