በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እሰጥ አገባ፡ ኢትዮጵያ፣ ለውጥ ግጭቶች እና ወደፊት ሊያስኬዱ የሚችሉ አቅጣጫዎች


አሉላ ሰለሞን እና ጃዋር መሃመድ
አሉላ ሰለሞን እና ጃዋር መሃመድ

በኢትዮጵያ ወቅታዊ የፖለቲካ ጉዳዮች፣ የለውጥ እንቅስቃሴና በሀገሪቱ የሚታዩ ግጭቶች ዙሪያ ባለፈው ሳምንት የተጀመረ ክርክር ነው።

ተከራካሪዎች የኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ ዲሬክተሩ አቶ ጃዋር ማሃመድ እና በሰሜን አሜሪካ የትግራይ ተወላጆች ማሕበር ዲሬክተሩ አቶ አሉላ ሰለሞን ናቸው። የፕሮግራሙ አዘጋጅና አቅራቢ አሉላ ከበደ ነው።

እሰጥ አገባ፡ ኢትዮጵያ፣ ለውጥ ግጭቶች እና የወደፊት አቅጣጫዎች .. ክፍል አንድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:49 0:00
እሰጥ አገባ፡ ኢትዮጵያ፣ ለውጥ ግጭቶች እና የወደፊት አቅጣጫዎች .. ክፍል ሁለት
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:14 0:00
እሰጥ አገባ፡ ኢትዮጵያ፣ ለውጥ ግጭቶች እና የወደፊት አቅጣጫዎች .. ክፍል ሦሥት
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:22 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG