በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእሰጥ-አገባ ክርክር:- የኢትዮጵያ ወቅታዊ የፖለቲካ ትኩሳት፥ የሕዝብ ጥያቄዎችና ምላሽ


Crossfire
Crossfire
እሰጥ-አገባ:- ኢትዮጵያ ዛሬ .. የፖለቲካ ትኩሳትና የሕዝብ ጥያቄዎች .. ሁለተኛውን ክፍል ከዚህ ያድምጡ።
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:44 0:00
እሰጥ-አገባ:- ኢትዮጵያ ዛሬ .. የፖለቲካ ትኩሳትና የሕዝብ ጥያቄዎች .. ሦሥተኛውን ክፍል ከዚህ ያድምጡ።
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:40 0:00

እያነጋገሩ ባሉ ወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ዙሪያ የተጀመረ ተከታታይ ክርክር ነው።

የዕለተ-አርብ እሰጥ አገባ ተከራካሪዎች፤ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች እየታዩ ላሉት ሕዝባዊ ተቃውሞች መንስኤዎችና እንዲሁም በተደጋጋሚ ለሚነሱት የሕዝብ ጥያቄዎች ሁነኛ ምላሽ በየፊናቸው ይቃኛሉ።

ዘለቄታ ባላቸው የፖለቲካ ጥያቄዎችም የመፍትሔ አማራጮች የሚሏቸውን እንደየ-አመለካከታቸው ዝንባሌ በክርክራቸው ይወረውራሉ።

የክርክር ፕሮግራሙ ተሳታፊዎች የገዢውን ፓርቲ አቋምና ፖሊሲዎች በመደገፍ የቀረቡት አቶ ኤልያስ ግደይ ከአዲስ አበባ፤ የተቃውሞ ድምጽ የሚያሰሙት ደግሞ አቶ ግዛው ለገሰ ናቸው፤ ከዋሽንግተን ዲሲ።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG