በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እሰጥአገባ፡- የፕሬስ ነጻነት እና ጋዜጠኝነት በኢትዮጵያ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

የፕሬስ ነጻነት እና ጋዜጠኝነት በኢትዮጵያ እሰጥ አገባ ትኩረት ያደረገበት የተከታታይ ክርክር ጭብጥ ነው።

የፕሬስ ነጻነት እና ጋዜጠኝነት በኢትዮጵያ እሰጥ አገባ ትኩረት ያደረገበት የተከታታይ ክርክር ጭብጥ ነው።

በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማግስት በኢትዮጵያ የታዩትን ሁኔታዎችንና በፕሬሱ ላይ ያሳደሩትን ጫና እና ቀድሞውኑ የነበሩ አዝማሚያዎች የሁለት ወገን እይታዎች የተመለከተ ክርክር ነው።

ፋኑኤል ክንፉ እና አርጋው አሽኔ
ፋኑኤል ክንፉ እና አርጋው አሽኔ

የክርክር ፕሮግራሙ ተሳታፊዎች የሰንደቅ ጋዜጣ ምክትል ዋና አዘጋጅ ፋኑኤል ክንፉ ከአዲስ አበባ እና የዋዜማ ራዲዮ ዋና አዘጋጅ አርጋው አሽኔ ከዩናይትድ ስቴትሷ የዳላስ ከተማ ናቸው።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

እሰጥ-አገባ:- የፕሬስ ነጻነት እና ጋዜጠኝነት በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:24 0:00
እሰጥ-አገባ:- የፕሬስ ነጻነት እና ጋዜጠኝነት በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:12 0:00
እሰጥ-አገባ:- የፕሬስ ነጻነት እና ጋዜጠኝነት በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:44 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG