በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የማኅበራዊ ትስስሮችንና መስተጋብሮችን አለመገደብ ኮሮናቫይረስን እያስፋፋ ነው


ፎቶ ፋይል፦ አዲስ አበባ
ፎቶ ፋይል፦ አዲስ አበባ

የማኅበራዊ ትስስሮችን እና መስተጋብሮችን አለመገደብ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን በፍጥነት እያስፋፋ መሆኑን የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።

በኮቪድ-19 ተይዘው የነበሩና አሁን ያገገሙ አስተያየት ሰጭዎችም አካላዊ ርቀትን አለመጠበቅ ለበሽታው እንደሚያጋልጥ ገልፀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የማኅበራዊ ትስስሮችንና መስተጋብሮችን አለመገደብ ኮሮናቫይረስን እያስፋፋ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:22 0:00


XS
SM
MD
LG