በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፋይዘር ክትባት ከ5 እስከ 11 ዓመት ለሆኑ ልጆች እንዲሰጥ ድጋፍ ቀረበ


የህጻናት ክትባቶች
የህጻናት ክትባቶች

የዩናይትድ ስቴትስ የምግብና መድሃኒት አስተዳደር አማካሪዎች ቡድን ሁለቱም የፋይዘር የኮቪድ 19 ክትባት እድሜያቸው ከ5 እሰከ 11 ለሚደርሱ ህጻናት እንዲሰጥ ያለውን ሙሉ ድጋፍ አስታወቀ፡፡

ፋይዘር፣ በሰዎች ላይየተደረገው የምርምርሙከራ፣ ክትባቱ እድሜያቸው ከ5 እስከ 11 በሚደርሱ ህጻናት ላይ ኮቪድ-19 የሚያደርሰውን ጥቃት የመከላከል አቅሙ 91 ከመቶ መሆኑን መረጋገጡን አመልክቷል፡፡

የምግብና መድሃኒት አስተዳደሩም በዚህ ሳምንት የአማካሪዎቹን ቡድን ሀሳብ ተቀብሎ ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ውሳኔው ከጸደቀ 28ሚሊዮን አሜሪካውያን የክትባቱ ተጠቃሚ ይሆናሉ እንደሚሆኑ ተገምቷል፡፡

XS
SM
MD
LG