በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪቃ ውስጥ ከአንድ ሚልዮን በላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች እንዳሉ ታወቀ


የአፍሪካ ካርታ
የአፍሪካ ካርታ

በአፍሪቃ ዙርያ ከአንድ ሚልዮን በላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች እንዳሉ ተዘግቧል። በአንዳንድ የአህጉሪቱ ክፍሎች የተሟላ የምርመራ ዝዴ ባለመኖሩ በቫይረሱ የሚያዙት ሰዎች ቁጠር ከዛም የበዛ ሊሆን እንደሚችል በመግለጽ ባለስልታኖች አስጠንቅቀዋል።

XS
SM
MD
LG