በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኮቪድ-19 ምክንያት ታዳጊ ሃገሮች በከባድ ረሃብና በሽታ እየተጠቁ መሆናቸው ተገለፀ


ፎቶ ፋይል፦ የምግብ እርዳታ ለማመቀበል ፕሪቶሪያ /ደቡብ አፍሪካ/
ፎቶ ፋይል፦ የምግብ እርዳታ ለማመቀበል ፕሪቶሪያ /ደቡብ አፍሪካ/

የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ እርዳታ ድርጅቶች በገጠማቸው ከፍተኛ የገንዘብ እጥረት ሳቢያ ከኮቪድ-19 ወረርሽኝ ጋር ተያይዞ በታዳጊ ሃገሮች ውስጥ በድኅነት የሚኖሩ በከባድ ረሀብና በሽታ እየተጠቁ መሆናቸውን አስታውቀዋል።

ሊሳ ሽላይን ከጄኔቭ ለቪኦኤ ዘግባለች።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኮቪድ-19 ምክንያት ታዳጊ ሃገሮች በከባድ ረሃብና በሽታ እየተጠቁ መሆናቸው ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:39 0:00


XS
SM
MD
LG