በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮሮናቫይረስ መመርመሪያ መሳሪያዎች - በምሥራቅ ኢትዮጵያ

የሐረማያ ዩኒቨርሲቲና የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የምርመራ ማዕከላት ምረቃ
የሐረማያ ዩኒቨርሲቲና የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የምርመራ ማዕከላት ምረቃ

በምሥራቅ ኢትዮጵያ ሦስት የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ መሳሪያዎች ተመርቀው ሥራ ጀምረዋል።
ሁለቱን ለሥራ ያዘጋጀው የሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ሲሆን ሦስተኛው ደግሞ በጂግጂጋ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀ ነው
ተብሏል።

ሁለቱም ዩኒቨርሲቲዎች የመተንፈሻ አጋዥ መሳሪያዎችን በራሳቸው መስራታቸውን ገልጸዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኮሮናቫይረስ መመርመሪያ መሳሪያዎች - በምሥራቅ ኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:12 0:00


This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG