በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአካፑሉኮ የወል መቃብር

በሜክሲኮ በምትገኘው አካፑሉኮ ከተማ ውስጥ በኮቪድ-19 ምክንያት የሞቱ ሰዎች አስከሬኖች እንዲያርፉ የተደረገበት የወል ቀብር ሥፍራ። ሜክሲኮ ውስጥ 78ሺህ በኮሮናቫይረስ የተጋለጡ ሰዎች መኖራቸው ሲገለፅ 53ሺህ 834 ያገገሙ፣ 8ሺህ 597 የሞቱ መሆናቸውን የጆንስ ሃፕኪንስ ዩኒቨርስቲ መረጃ ይጠቁማል።

ሜክሲኮ ውስጥ 78ሺህ በኮሮናቫይረስ የተጋለጡ ሰዎች መኖራቸው ሲገለፅ 53ሺህ 834 ያገገሙ፣ 8ሺህ 597 የሞቱ መሆናቸውን የጆንስ ሃፕኪንስ ዩኒቨርስቲ መረጃ ይጠቁማል።

XS
SM
MD
LG