በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኮቪድ-19 ዛሬ በኢትዮጵያ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

ኢትዮጵያ ውስጥ ለኮሮናቫይረስ የተጋለጠው ሰው ቁጥር 135 መድረሱ ተገልጿል።

የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዛሬ ባወጣው መረጃ በኮቪድ-19 ህክምና ላይ ሃምሣ አምስት ሰዎች መኖራቸውንና ሰባ አምስት ሰዎች ከህመም ማገገማቸውን አስታውቋል።

ኢትዮጵያ እስካሁን በኮቪድ-19 ሦስት ሰው ሞቶባታል።

XS
SM
MD
LG