በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮቪድ-19 ዘገባዎች


ዓለማቀፋ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በፍጥነት መዛመቱን ቀጥሏል። በቫይረስ የተጠቁ ቁጥር ከ1ሚሊዩን አልፉል።

የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በምዕራብ አፍሪካ አካባቢ እየበረታ ሲመጣ ርሃቡም ይብሱን ይፀናል ሲል ተመድ አስጠነቀቀ።

የካሜሩን መንግስት 3 መቶ ከሚደርሱ የመድሃኒትቤቶችና፥ ከሆስፒታሎች ክሎሮኪን ነው ተብሎ የሚሽጥ የሀሰት እክንክብል መውረሱን አስታወቀ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኮቪድ-19 ዘገባዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:09 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG