በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የብሄራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የቀድሞ ዋና ዳይሬክተርን ጨምሮ የ4 ተከሳሾች ጉዳይ


የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የብሄራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የቀድሞ ዋና ዳይሬክተርን ጨምሮ የአራት ተከሳሾች ጉድይ በሌሉበት እንዲታይ ወሰነ፡፡

የዐቃቢ ሕግ ምስክሮች በምን ጉዳይና በማን እንደሚመሰክሩም ለተከሳሽ ጠበቆች ዐቃቢ ህግ ለይቶ እንዲሰጥ ታዘዘ፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የብሄራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የቀድሞ ዋና ዳይሬክተርን ጨምሮ የ4 ተከሳሾች ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:25 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG