የዐቃቢ ሕግ ምስክሮች በምን ጉዳይና በማን እንደሚመሰክሩም ለተከሳሽ ጠበቆች ዐቃቢ ህግ ለይቶ እንዲሰጥ ታዘዘ፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የብሄራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የቀድሞ ዋና ዳይሬክተርን ጨምሮ የአራት ተከሳሾች ጉድይ በሌሉበት እንዲታይ ወሰነ፡፡
የዐቃቢ ሕግ ምስክሮች በምን ጉዳይና በማን እንደሚመሰክሩም ለተከሳሽ ጠበቆች ዐቃቢ ህግ ለይቶ እንዲሰጥ ታዘዘ፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ