በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ክልል ምክር ቤት የስድሥት ካብኔ አባላት ሹመት አፀደቀ


መቀሌ
መቀሌ

የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክር ቤት የስድስት ካብኔ አባላት ሹመት ዛሬ ማፅደቁ ተገለፀ፡፡

የትግራይ ክልል ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባዔ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር በአቶ አባይ ውልዱ ዛሬ ጠዋት የቀረበለትን ሹመት አፅድቋል፡፡

ምክር ቤቱ የስድስት ቢሮ ኃላፊዎች የክልሉ ከፍተኛ ፕሬዚዳንት እና ምክትል ፕሬዚዳንት እንዲሁም የክልሉ ዋና ኦዲተር ኮሚሽነርን ሹመት በሙሉ ድምፅ አፅድቋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የትግራይ ክልል ምክር ቤት የስድሥት ካብኔ አባላት ሹመት አፀደቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:42 0:00

XS
SM
MD
LG