በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከሶማሌ ክልል የቀድሞ ፕሬዚዳንት ጋራ የተከሰሱ 41 ተከሳሾች ፍ/ቤት አልቀረቡም


ከሶማሌ ክልል የቀድሞ ፕሬዚዳንት ጋራ ዓቃቤ ህግ በአባሪነት የከሰሳቸው አርባ አንድ ተከሳሾች ዛሬም ፍርድ ቤት እንዳልቀረቡ ታወቀ፡፡

ከሶማሌ ክልል የቀድሞ ፕሬዚዳንት ጋራ ዓቃቤ ህግ በአባሪነት የከሰሳቸው አርባ አንድ ተከሳሾች ዛሬም ፍርድ ቤት እንዳልቀረቡ ታወቀ፡፡

ቀደም ሲል ክሳቸው ያልተነበበላቸው ሁለት ተከሳሾች ዛሬም ክሳቸው ሳይነበብላቸው ቀረ፡፡ ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ከሶማሌ ክልል የቀድሞ ፕሬዚዳንት ጋራ የተከሰሱ 41 ተከሳሾች ፍ/ቤት አልቀረቡም
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:57 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG