No media source currently available
ከሶማሌ ክልል የቀድሞ ፕሬዚዳንት ጋራ ዓቃቤ ህግ በአባሪነት የከሰሳቸው አርባ አንድ ተከሳሾች ዛሬም ፍርድ ቤት እንዳልቀረቡ ታወቀ፡፡