በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቻይና ሁበይ በኮሮናቫይረስ የሞቱት ሰዎች 254 ደረሰ


ሁበይ በተባለው የቻይና ምዕከላዊ ክፍለ-ሃገር ተጨማሪ 254 ሰዎች በኮሮናቫይረስ መሞታቸውን ባለሥልጣኖች ገልፀዋል። የበሽተኞች ብዛትም በከፍተኛ ደረጃ እንደጨመረ አስታውቀዋል።

በሁለት ወራት ውስጥ የተስፍፋው ኮሮናቫይረስ ማዕከል የሆነው ሁበይ ክፍለ-ሀገር የጤና ባለሥልጣኖች የምርመራ አሰራራቸውን በላብራቶሪ መሆኑ ቀርቶ መላ አካልን በኮፑተር ወደ ማየት መቀየራቸውን ተናግረዋል።

የበሽተኞች ብዛት በተከታታይ ለሁለት ቀናት ቀንሷል ስትል ቻይና ባስታወቀች ማግሥት ነው የአሁኑ የመባባስ ዜና የተሰማው።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG