በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኤችአር 128 ቀጣይ ሂደት

ኤችአር 128 ተብሎ የሚታወቀውን የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት በኢትዮጵያ ላይ ቀደም ሲል ባሳለፈው የሰብዓዊ መብቶችና የተጠያቂነት ሕግ ላይ ከተቀመጡት አንቀፆች አንፃር በሀገሪቱ ያለውን መሻሻል ለባልደረቦቻቸው እንደሚያስረዱ ኢትዮጵያ የሚገኙት የዩናይትድ ስቴትስ የሕዝብ ተወካዮች አስታውቀዋል፡፡

ኤችአር 128 ተብሎ የሚታወቀውን የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት በኢትዮጵያ ላይ ቀደም ሲል ባሳለፈው የሰብዓዊ መብቶችና የተጠያቂነት ሕግ ላይ ከተቀመጡት አንቀፆች አንፃር በሀገሪቱ ያለውን መሻሻል ለባልደረቦቻቸው እንደሚያስረዱ ኢትዮጵያ የሚገኙት የዩናይትድ ስቴትስ የሕዝብ ተወካዮች አስታውቀዋል፡፡

ሪፖብሊካኑ ክሪስ ስሚዝና ዴሞክራቷ ኬሬን ባስ ትናንት አዲስ አበባ ውስጥ በሰጧቸው መግለጫዎች የ/ኤችአር 128/ ቀጣይ ሂደት የሚታወቀው ወደ ዋሺንግተን ከተመለሱ በኋላ በሚደረጉ ውይይቶች እንደሆነ ነው የጠቆሙት፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የኤችአር 128 ቀጣይ ሂደት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:29 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG