በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“አሜሪካ ብሔራዊ ጥቅሟን ማስቀደም አለባት” ዕጩ የውጪ ጉዳይ ምኒስትር ማርኮ ሩቢዮ


“አሜሪካ ብሔራዊ ጥቅሟን ማስቀደም አለባት” ዕጩ የውጪ ጉዳይ ምኒስትር ማርኮ ሩቢዮ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:51 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

“አሜሪካ ብሔራዊ ጥቅሟን ማስቀደም አለባት” ዕጩ የውጪ ጉዳይ ምኒስትር ማርኮ ሩቢዮ

ተመራጩ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ለውጪ ጉዳይ ምኒስትርነት ያጯቸው ሪፐብሊካኑ ማርኮ ሩቢዮ፣ ትላንት ከሕግ አውጪው አካላት ጥያቄዎችን አስተናግደዋል። ሩቢዮ ለሴኔት ባልደረቦቻቸው እንደተናገሩት፣ ለሥልጣኑ የሚበቁ ከኾነ ለአሜሪካ ብሔራዊ ጥቅም ዋና ትኩረት ይሰጣሉ።

የቪኦኤ የም/ቤት ዘጋቢ ካትሪን ጂፕሰን ከካፒቶል ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይይ ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG