በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የተወካዮች ምክር ቤት የጥቁር እንደራሴዎች ክንፍ በፕሬዝዳንት ትራምፕ ላይ ቅሬታቸውን አሰሙ


እንደራሴ ግሪጎሪ ሚክስ
እንደራሴ ግሪጎሪ ሚክስ

ስለዚህ ጉዳይ ኋይት ሃውስ መልስ እንዲሰጥ ቪኦኤ ጠይቆ ምላሽ አላገኘም።

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ባለፈው ወር ከአንዲት ጥቁር ጋዜጠኛ ጋር ቃል የተለዋወጡበት ሁኔታ ስለዘር ጉዳይ ግድለሽ አስመስሏቸዋል፤ ሲሉ የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤቱ የጥቁር እንደራሴዎች ክንፍ አባላት ቅሬታቸውን ገልፀዋል፡፡

ከጥቁሩ እንደራሴ ግሪጎሪ ጋር በዚህ ጉዳይ ላይ የተወያየችው ማርያማ ዲያሎ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅራለች፤ ሰሎሞን አባተ ያቀርበዋል፡፡

የተወካዮች ምክር ቤቱ የጥቁር እንደራሴዎች ክንፍ በፕሬዝዳንት ትራምፕ ላይ ቅሬታቸውን አሰሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:25 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG