በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሬዘዳንት ጆሴፍ ካቢላ ከሥልጣን እንዲለቅቁ ስምምነት ተደረሰ


ጆሴፍ ካቢላ
ጆሴፍ ካቢላ

የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ የፖለቲካ ፓርቲዎች እ ኤ አ 2017 ማብቂያ ሃገሪቱ ውስጥ ከሚካሄደው ምርጫ በኋላ ፕሬዘዳንት ጆሴፍ ካቢላ ሥልጣን እንዲለቁ ከስምምነት ደርሰዋል።

የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ የፖለቲካ ፓርቲዎች እ ኤ አ 2017ማብቂያ ሃገሪቱ ውስጥ ከሚካሄደው ምርጫ በኋላ ፕሬዘዳንት ጆሴፍ ካቢላ ሥልጣን እንዲለቁ ከስምምነት ደርሰዋል።

በአውሮፓውያኑ ዓመት ዋዜማ ስለተደረሰው ስምምነት ባልደረባችን ሪቻርድ ግሪን ተከታዩን አጭር ዘገባ አድርሶናል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ፕሬዘዳንት ጆሴፍ ካቢላ ከሥልጣን እንዲለቁ ስምምነት ተደረሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:09 0:00

XS
SM
MD
LG