አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
ቻይና በአሜሪካ ላይ የምትሰነዝረው የቃላት ጉሸማ ቀጥሏል
የቻይናው የውጪ ጉዳይ ምኒስትር፣ በዩናይትድ ስቴትስ ላይ ስድብ አዘል ትችት ሲሰነዝሩ፣ አገራቸው ከሩሲያ ጋራ ያላትን ግንኝነት ደግሞ አሞካሽተዋል። የውጪ ጉዳይ ሚኒስትሩ አስተያየታቸውን የሰጡት የአገሪቱ ፓርላማ በከፍተኛ ጥበቃ ሥር ሆኖ ከሚያካሂደው ስብሰባ ጎን ለጎን ነው።
ቢል ጋሎ ከቤጂንግ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም