በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቻይና የንግድ ሳምንት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

ከ50 በላይ ኩባንያዎች የተሳተፉበት የቻይና የንግድ ሳምንት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡

ከ50 በላይ ኩባንያዎች የተሳተፉበት የቻይና የንግድ ሳምንት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ እስካሁን በኢትዮጵያ ፋብሪካና ቅርንጫፍ ያልከፈቱ እና አዲስ ገበያ ለመፈለግ የመጡ ኩባንያዎችም ናቸው በዚህ የንግድ ሳምንት እየተሳተፉ የሚገኙት፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የቻይና የንግድ ሳምንት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:34 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG