በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቺኩንጉንያ

ቺኩን ጉንያ የተባለ አዲስ ወረርሽኝ
ቺኩን ጉንያ የተባለ አዲስ ወረርሽኝ

በድሬዳዋ ከሣምንት በፊት መቀስቀሱ የተነገረው ቺኩንጉንያ የሚባል ወረርሽኝ ከሰባት ሺህ በላይ ሰው ማዳረሱን የተማዪቱ ጤና ቢሮ አስታውቋል።

በሽታው በጤና ተቋማት ላይ ጫና እያሳደረ ነውም ተብሏል። ለበሽታው ተገቢው ትኩረት አልተሰጠውም የሚሉ ታማሚዎች ተሰምተዋል።

ወረርሽኙን ለመከላከል ነገ በመላ ድሬ ዳዋ የፅዳት ዘመቻ እና መድኃኒት ርጭት እንደሚካሄድ የአስተዳደሩ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ አስታውቋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ቺኩንጉንያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:49 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG