አዲስ አበባ —
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመንግሥት ቁጥጥር ሥር ያሉ ኩባንያዎች ስኬታማ አይሆኑም የሚለውን አስተሳሰብ አሸንፏል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ተናገሩ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ አሁን ካለው ጋር ተዳምሮ በአፍሪካ ትልቁ የሆነውን የአየር መንገዱን የዕቃ ማራገፊያ እና መጫኛ ጣቢያ ወይንም ካርጎ ተርሚናል ዛሬ መርቀዋል፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመንግሥት ቁጥጥር ሥር ያሉ ኩባንያዎች ስኬታማ አይሆኑም የሚለውን አስተሳሰብ አሸንፏል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስቴር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ተናገሩ፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመንግሥት ቁጥጥር ሥር ያሉ ኩባንያዎች ስኬታማ አይሆኑም የሚለውን አስተሳሰብ አሸንፏል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ተናገሩ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ አሁን ካለው ጋር ተዳምሮ በአፍሪካ ትልቁ የሆነውን የአየር መንገዱን የዕቃ ማራገፊያ እና መጫኛ ጣቢያ ወይንም ካርጎ ተርሚናል ዛሬ መርቀዋል፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ