No media source currently available
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመንግሥት ቁጥጥር ሥር ያሉ ኩባንያዎች ስኬታማ አይሆኑም የሚለውን አስተሳሰብ አሸንፏል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስቴር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ተናገሩ፡፡