በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ስደተኞች ወደ ካሜሩን እየጎረፉ ነው


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

የናይጀርያና የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፖብሊክ ስደተኞች ወደ ካሜሩን እየጎረፉ በመሆናቸው በሠብዓዊ ረድኤት ላይ የሚደቀኑ ተግዳሮቶች እየጨመሩ ሄደዋል።

ሀገሪቱ መንግሥትና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከፍተኛ የምግብ እጥረት ሊኖር ይችላል የሚል ስጋት አላቸው፡፡

ካሜሮን ውስጥ በኦፊሴል የተመዘገቡ ስደተኞች ቁጥር ግማሽ ሚሊዮን ደርሷል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

ስደተኞች ወደ ካሜሩን እየጎረፉ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:37 0:00

XS
SM
MD
LG