አጋሩ
Print
የናይጀርያና የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፖብሊክ ስደተኞች ወደ ካሜሩን እየጎረፉ በመሆናቸው በሠብዓዊ ረድኤት ላይ የሚደቀኑ ተግዳሮቶች እየጨመሩ ሄደዋል።
ሀገሪቱ መንግሥትና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከፍተኛ የምግብ እጥረት ሊኖር ይችላል የሚል ስጋት አላቸው፡፡
ካሜሮን ውስጥ በኦፊሴል የተመዘገቡ ስደተኞች ቁጥር ግማሽ ሚሊዮን ደርሷል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።
No media source currently available