በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ምክር ቤት የካቤኔ ሹም ሽር ማድረጉን በማስመልከት የመቀሌ ኗሪዎች የሠጡት አስተያየት

መቀሌ
መቀሌ

የትግራይ ክልል ምክር ቤት በአለፈው ሰኞ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባዔ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር በአቶ አባይ ውልዱ የቀረበለትን ሹመት አፅድቋል፡፡

የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክር ቤት የስድሥት ካብኔ አባላት ሹመትን ማፅደቅ በማስመልከት የተሠጡትን አስተያየቶች ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የትግራይ ምክር ቤት የካቤኔ ሹም ሽር ማድረጉን በማስመልከት የመቀሌ ኗሪዎች የሠጡት አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:53 0:00

  • 16x9 Image

    ግርማይ ገብሩ

This item is part of
XS
SM
MD
LG