No media source currently available
የትግራይ ክልል ምክር ቤት በአለፈው ሰኞ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባዔ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር በአቶ አባይ ውልዱ የቀረበለትን ሹመት አፅድቋል፡፡