በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቡርጂ ውስጥ ግጭት ምክኒያት ዘጠኝ ሰዎች መገደላቸውን የአካባቢው አስተዳዳሪዎች ገለፁ


ቡርጂ ውስጥ ግጭት ምክኒያት ዘጠኝ ሰዎች መገደላቸውን የአካባቢው አስተዳዳሪዎች ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:31 0:00

ቡርጂ ውስጥ ግጭት ምክኒያት ዘጠኝ ሰዎች መገደላቸውን የአካባቢው አስተዳዳሪዎች ገለፁ

ቡርጂ ወረዳ ሶየመ ከተማ ውስጥ በተፈፀመ ጥቃት ዘጠኝ ሰዎች መገደላቸውን እና ሌሎች 20 ሰዎች ደግሞ ከባድ እና ቀላል ጉዳት እንደደረሰባቸው የአካባቢው አስተዳዳሪዎች ገለፁ።

ቅዳሜ ግንቦት 27/2014 ዓ.ም አካባቢውን ከሚያጎራብቱ የኦሮሚያ ክልል ከተሞች እና ከሌሎች የደቡብ ክልል ዞኖች እና ወረዳዎች ቡርጂ ልዩ ወረዳ ሶየመ ከተማ ውስጥ ለገበያ የተሰበሰቡ ሰዎች ላይ ጥቃት መከፈቱን አስተዳዳሪዎቹ ጨምረው ተናግረዋል።

ዘገባው የገልሞ ዳዊት ነው።

XS
SM
MD
LG