አዳማ —
ተጠርጣሪዎችም ከህገወጥ የጦር መሳሪያዎቹ ጋር ቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የቡራዩ ከተማ ፀጥታና አስተዳደር ጽህፈት ቤት ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ወንጀል ለመፈፀም ሊውል ነበረ የተባለ ህገወጥ የጦር መሳሪያ በቡራዩ ከተማ በቁጥጥር ሥር መዋሉ ተገለፀ።
ተጠርጣሪዎችም ከህገወጥ የጦር መሳሪያዎቹ ጋር ቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የቡራዩ ከተማ ፀጥታና አስተዳደር ጽህፈት ቤት ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ