በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቡራዩ ከተማ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ሥር ዋለ


በቡራዩ ከተማ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ሥር ዋለ
በቡራዩ ከተማ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ሥር ዋለ

ወንጀል ለመፈፀም ሊውል ነበረ የተባለ ህገወጥ የጦር መሳሪያ በቡራዩ ከተማ በቁጥጥር ሥር መዋሉ ተገለፀ።

ተጠርጣሪዎችም ከህገወጥ የጦር መሳሪያዎቹ ጋር ቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የቡራዩ ከተማ ፀጥታና አስተዳደር ጽህፈት ቤት ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በቡራዩ ከተማ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ሥር ዋለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:07 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG