በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቡሩንዲ ወደ እርስ በርስ ብጥብጥ ወደ ማዝቀጥ ጠርዝ ደርሳለች


የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ ባለሥልጣናት ቡሩንዲ ወደ እርስ በርስ ብጥብጥ ወደ ማዝቀጥ ጠርዝ ደርሳለች ሲሉ እያስጠነቀቁ ነው።

ቡሩንዲ ወደ እርስ በርስ ብጥብጥ ወደ ማዝቀጥ ጠርዝ ደርሳለች ሲሉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ ባለሥልጣናት እያስጠነቀቁ ነው።

ይህንን ያፈጠጠ አደጋ ለመቀልበስ ዓለምአቀፉ ማኅበረሰብ እንዲረባረብም ባለሥልጣናቱ ጠይቀዋል።

ባለሥልጣናቱ ፍራቻቸውን የገለፁትና የዓለምአቀፍ ምላሽ ጥያቄአቸውን ያቀረቡት ዛሬ ጄኔቫ ላይ ሙሉ ቀን በተካሄደው የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤቱ የቡሩንዲ ጉዳይ ልዩ ስብሰባ ወቅት ነው።

ሊሣ ሽላይን ከጄኔቫ ለቪኦኤ የላከችው ዘገባ አለ፤ ትዝታ በላቸው አቀርበዋለች።

ቡሩንዲ ወደ እርስ በርስ ብጥብጥ ወደ ማዝቀጥ ጠርዝ ደርሳለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:54 0:00

XS
SM
MD
LG