በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እንግሊዝና የአውሮፓ ኅብረት

እንግሊዝ ከአውሮፓ ኅብረት የምትወጣበትን ሂደት የፊታችን መጋቢት አጋማሽ አካባቢ ልትጀምር ታቅዷል።

በምኅፃር “ብሬግዚት” ተብሎ የሚጠራውን ይህንን ሂደት ማስፈፀሚያውን ሕግ የፓርላማው የሕግ መምሪያ ትናንት በድምፅ አፅድቆታል።

ይህ በሕግ መምሪያው ከፍተኛ ተቀባይነት ያገኘ ሕግ አሁን ወደ ሕግ መወሰኛ ምክር ቤቱ ተመርቷል።

የሕግ መምሪያው እንደራሴዎች ሕጉን ያሳለፉት 494 ለ 122 በሆነ ድምፅ ነው።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

እንግሊዝና የአውሮፓ ኅብረት
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:32 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG