በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቦረና በድርቅ የሚሞቱ እንስሳት ቁጥር መጨመሩን ነዋሪዎች ተናገሩ


በቦረና በድርቅ የሚሞቱ እንስሳት ቁጥር መጨመሩን ነዋሪዎች ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:00 0:00

በቦረና በድርቅ የሚሞቱ እንስሳት ቁጥር መጨመሩን ነዋሪዎች ተናገሩ

በቦረና በድርቅ ሳቢያ የሚሞቱ እንስሳት እየጨመረ መምጣቱ ያሉበትን ችግር እያባባሰ ነው ሲሉ የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው አንዳንድ የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ።

በኦሮምያ ክልል ቦረና ዞን የበልግና ክረምት ዝናብ መዘግየቱን ተከትሎ የተከሰተው ድርቅ በርካታ ከብቶችን እየገደለ ነው። በአካባቢው የተከሰተው ድርቅ በሦስት ወራት ውስጥ ብቻ ከዘጠኝ ሺህ በላይ የቤት እንስሳትን መግደሉን ነዋሪዎቹ ተናግረዋል።

መንግሥት ሁኔታውን በአፋጣኝ ካላስተካከለ ችግሩ ከዚህ በላይ ሊባባስ ይችላል ሲሉ ነዋሪዎቹ ገለፀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG