በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ፀደቀ


ፎቶ ፋይል፡- የኢትዮጵያ ፓርላማ
ፎቶ ፋይል፡- የኢትዮጵያ ፓርላማ

የኢትዮጵያ ፓርላማ ትናንት ባካሄደው ስብሰባ የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅን አፅድቋል፡፡

የኢትዮጵያ ፓርላማ ትናንት ባካሄደው ስብሰባ የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅን አፅድቋል፡፡

የፌዴሬሽን ምክር ቤት እልባት ሊሰጣቸው ያልቻሉ ጉዳዮች፣ በዚህ ኮሚሽን ሊፈቱ እንደሚችሉ ታምኗል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ፀደቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:16 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG