ቆይታ በሚኒሶታ ሁለት የንግድ ቤታቸውን በቃጠሎ ካጡት የቦሌ ሬስቶራንት ባለቤቶች ጋር
የአፍሪካ አሜሪካዊውን ጆርጅ ፍሎይድ ኢ- ሰብዓዊ አሟሟት ተከተሎ በተደረጉ የተቃውሞ ሰልፎች ላይ በተነሱ ግጭቶች ሳቢያ በአሜሪካን ሃገር ሚኒሶታ ግዛት ሜኒያፖሊስ ከተማ ነዋሪ የሆኑት የቦሌ ሬስቶራንት ባለቤቶች ሁለት የንግድ ቤቶቻቸውን በቃጠሎ አጥተዋል፡፡ ይሁን እንጂ "ምንም እንኳን የዘመናት የላባችን ውጤት በመውደሙ ሃዘን ቢሰማንም በምንም ዓይነት ግን ከሰው ሕይወት ጋር አይወዳደርም" ይላሉ፡፡ ከአሜሪካ ድምጿ ኤደን ገረመው ጋር የነበራቸውን ቆይታ ይከታተሉ፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 21, 2025
ትረምፕ የሁለተኛውን አስተዳደራቸውን ራዕይ በዝርዝር አሳውቀዋል
-
ጃንዩወሪ 21, 2025
ዋሽንግተን ዲሲ በትረምፕ በዓለ ሲመት በተለያዩ ባህላዊ እና ያልተለመዱ ክስተቶች ተሞልታ ነበር
-
ጃንዩወሪ 21, 2025
የትረምፕ የበዓለ ሲመት ንግግር እና የበዓል ትርዒቶች
-
ጃንዩወሪ 21, 2025
በአክሱም ሴት ተማሪዎች ሒጃብ እንዳይለብሱ የተደረገውን ክልከላ የሚቃወም ሰለፍ በመቐለ ተካሔደ
-
ጃንዩወሪ 21, 2025
ትራምፕ በመጀመሪያዋ የሥልጣን ቀናቸው ቁጥራቸው የበዙ ፕሬዝደንታዊ ትዕዛዞችን ፈረሙ
-
ጃንዩወሪ 21, 2025
አዲሱ ፕሬዝዳንት ትራምፕ "የጋራ አስተሳሰብ አብዮት" እንዲኖር ጠየቁ