አዲስ አበባ —
የፌደራሉ ከፈተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት ቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ በነበረው ዮናታን ተስፋዬ የስድስት ዓመት ከስድስት ወር የእስር ቅጣት ጣለበት፡፡
ቅጣቱ እጁ ከተያዘበት ጊዜ ዕለት ጀምሮ እንዲቆጠርም ትዛዝ ሰጥተዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌደራሉ ከፈተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት ቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ በነበረው ዮናታን ተስፋዬ የስድስት ዓመት ከስድስት ወር የእስር ቅጣት ጣለበት፡፡
የፌደራሉ ከፈተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት ቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ በነበረው ዮናታን ተስፋዬ የስድስት ዓመት ከስድስት ወር የእስር ቅጣት ጣለበት፡፡
ቅጣቱ እጁ ከተያዘበት ጊዜ ዕለት ጀምሮ እንዲቆጠርም ትዛዝ ሰጥተዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ