No media source currently available
የፌደራሉ ከፈተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት ቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ በነበረው ዮናታን ተስፋዬ የስድስት ዓመት ከስድስት ወር የእስር ቅጣት ጣለበት፡፡