በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሠማያዊ ፓርቲ ሠማኒያ አባላት እስር ላይ ናቸው


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

ሠማያዊ ፓርቲ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ፖሊስ ጣቢያዎች አንዳንድ የአመራር አባላትን ጨምሮ ከሠማኒያ በላይ አባሎቹና ደጋፊዎቹ መታሰራቸውን አስታወቀ፡፡

ከእነዚህም መካከል ፍርድ ቤት የቀረቡት ሦስት ብቻ መሆናቸውን የገለፁ አንድ የፓርቲው አምራር አባል ፖሊስ የፍርድ ቤት ትዛዝን ባለመቀበል በዋስ የተፈቱ አንዲት አመራር አባል በእስር እንደሚገኙ ተናግረዋል፤ የፖሊስን ምላሽ ለማግኘት አልተቻለም፡፡

የሠማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሠለሞን ተሰማ ለቪኦኤ እንደገለፁት በአሁኑ ጊዜ በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች እጅግ ብዙ የሠማያዊ ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች እስር ቤት ይገኛሉ፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የሠማያዊ ፓርቲ ሠማኒያ አባላት እስር ላይ ናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:54 0:00

XS
SM
MD
LG