በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰማያዊ ፓርቲ፣ ፍርድ ቤት፣ ፖሊስ


ፖሊስ ያሠራቸውን የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ችሎት ፊት አቅርቧል
ፖሊስ ያሠራቸውን የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ችሎት ፊት አቅርቧል

please wait

No media source currently available

0:00 0:01:56 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

“ሕገወጥ ቅስቀሣ ሲያደርጉ ይዣቸዋለሁ” ያላቸውን 22 የሰማያዊ ፓርቲ አባላት በአንድ አንድ ሺህ ብር ዋስትና እንዲፈቱ ወስኗል፡፡

ይሁን እንጂ “ይህ ተደጋጋሚ ውሣኔ ሊለወጥ ይገባል” በማለት ፖሊስ እስከአሁን እንዳልለቀቃቸው ተነገረ፡፡

በሌላ በኩል ደግሞ በርካታ አባላቱና መሪዎቹ በፖሊስ ቢያዙም ፓርቲው ዕሁድ፤ ሚያዝያ 19/2006 ዓ.ም “የተሣካ ሰልፍ አድርጌአለሁ” ብሏል፡፡

ለዝርዝሩ የያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG