በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰማያዊ ፓርቲ አባላት በደቡብ ወሎ ታሠሩ


በደቡብ ወሎ አያሌ የሰማያዊ ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች መታሠራቸውን የፓርቲው ሊቀመንበር አስታወቁ።

የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ የእስሩ ሁኔታ በግብታዊነት የሚካሄድ በመሆኑ እጅግ ተቸግረናል ሲሉ አማረዋል።

በኦሮምያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ገራማ ወረዳ ተመሣሣይ ችግር እንዳለም የሰማያዊ ፓርቲ የዞኑ አስተባባሪ ገልፀዋል።

የወረዳው የፀጥታ ኃላፊ በበኩላቸው "ከሕግ ውጭ የተፈፀመ እስራት የለም" ሲሉ መልስ ሰጥተዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የሰማያዊ ፓርቲ አባላት በደቡብ ወሎ ታሠሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:15 0:00

XS
SM
MD
LG