በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የናይሮቢው ብሉ ኢኮኖሚ ኮንፍረንስ


በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ
በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

በውሃ ሀብት አጠቃቀም ላይ የሚያተኩረውና በናይሮቢ ለአለፉት ሦስት ቀናት ሲደረግ የነበረው ብሉ ኢኮኖሚ ኮንፍረንስ ዛሬ ተጠናቋል።

በውሃ ሀብት አጠቃቀም ላይ የሚያተኩረውና በናይሮቢ ለአለፉት ሦስት ቀናት ሲደረግ የነበረው ብሉ ኢኮኖሚ ኮንፍረንስ ዛሬ ተጠናቋል። በኮንፍረንሱ ላይ ከ184 ሀገራት የተወጣጡ ዲፕሎማቶችና የመንግሥት ኃላፊዎች እንደተሳተፉበት የዝግጅቱ አስተባባሪርዎች ገልፀዋል።

ኢትዮጵያም በኮንፍረንሱ ላይ ያላትን ልምድ ለተሳታፊዎች እንዳጋራች በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለአሜርካ ድምፅ ገልፀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የናይሮቢው ብሉ ኢኮኖሚ ኮንፍረንስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:37 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG