Print
በኢንተርኔት አምደኞቹ በሶልያና ሽመልስና በአቃቤ ህግ መካከል ባለው ክርክር ውሣኔ ለማሰማት የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ዛሬም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
የኢንተርኔት አምደኞቹ ተሟልተው አለመቅረባቸውም ታውቋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
No media source currently available