ዋሺንግተን ዲሲ —
ለዚህ ምክንይቱ በመዝገቡ ውስጥ አቃቤ ሕግ አቅርቧቸዋል የተባሉት ማስረጃዎች ተሟልተው አለመገኘታቸው እንደሆነም ተመልክቷል።
መልስ ሰጪዎቹ የብይኑ መጓተት ጉዳት እንዳደረሰባቸው በመግለፅ አቤት ብለዋል።
ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡