በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዞን ዘጠኝ ጉዳይ ዛሬም ውሳኔ ሳይሰጥ ቀረ


ዞን ዘጠኝ
ዞን ዘጠኝ

የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በኢንተርኔት አምደኞች በነሶሊያና ሽመልስና በአቃቤ ሕግ መካከል ባለው ክርክር ላይ ዛሬም ለስድስተኛ ጊዜ ውሳኔ ሳይሰጥ ቀርቷል፡፡

የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በኢንተርኔት አምደኞች በነሶሊያና ሽመልስ በአቃቤ ሕግ መካከል ባለው ክርክር ላይ ዛሬም ለስድስተኛ ጊዜ ውሳኔ ሳይሰጥ ቀርቷል፡፡

ፍርድ ቤቱ ውሳኔው ለመስጠት ያለቻለው ከመዝገቡ ጋር መያያዝ የነበረባቸው ማስረጃዎች ተሟልተው የገቡት ዛሬ በመሆኑና መመርመር ያለባቸው ማስረጃዎችም ብዙ በመሆናቸው ነው ብሏል፡፡

የመልስ ሰጭዎቹ ጠበቃ ለውሳኔው መጓተት አንዱ ምክንያት ሆኖ የቀየው የCD ማስረጃ ደንበኞቻቸውን የማይመለከት መሆኑን ለፍርድ ቤቱ አመልክቷል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የዞን ዘጠኝ ጉዳይ ዛሬም ውሳኔ ሳይሰጥ ቀረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:26 0:00

XS
SM
MD
LG