በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከሶማሌ ተፈናቅለው በቢሾፍቱ ከተማ የነበሩ ዘጠኝ ወጣቶች ታሰሩ


ቢሾፍቱ
ቢሾፍቱ

ከሶማሌ ክልል ተፈናቅለው ከመጡና በቢሾፍቱ ከተማ በመቋቋም ላይ ከነበሩ ወጣቶች ዘጠኙ መታሰራቸውን ምንጮች አስታውቀዋል፡፡

ከሶማሌ ክልል ተፈናቅለው ከመጡና በቢሾፍቱ ከተማ በመቋቋም ላይ ከነበሩ ወጣቶች ዘጠኙ መታሰራቸውን ምንጮች አስታውቀዋል፡፡

ወጣቶቹ የታሰሩት፣ አቤቱታ ለማቅረብ ወደ ከተማዋ ከንቲባ ጽ/ቤት በአመሩበት ወቅት እንደነበረም ነው ምንጮቹ የጠቆሙት፡፡ የከተማው አስተዳደር የተፈናቃዮቹን ወጣቶች መታሰር አላረጋገጠም፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ከሶማሌ ተፈናቅለው በቢሾፍቱ ከተማ የነበሩ ዘጠኝ ወጣቶች ታሰሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:33 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG