በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የባይደን ሀገር ውስጥ ጫና ከውጭ ጦርነቶች በትይዩ ይጨምራል


 የባይደን ሀገር ውስጥ ጫና ከውጭ ጦርነቶች በትይዩ ይጨምራል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:34 0:00

የባይደን ሀገር ውስጥ ጫና ከውጭ ጦርነቶች በትይዩ ይጨምራል

በፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዘመቻቸው ወቅት “ጦርነቶችን እስከ ወዲያኛው” እንደሚያስቆሙ የተናገሩት ጆ ባይደን፣ የሩሲያው የዩክሬን ወረራ እና በታይዋን ጉዳይ የቻይና እና አሜሪካ ውጥረት ባለበት ኹኔታ፣ አሁን ደግሞ የጋዛው የእስራኤል-ሐማስ ግጭት ገጥሟቸዋል።
ባይደን፣ እነዚኽን የውጭ ተግዳሮቶች የሚወጡበት መንገድ፣ በመጪው የ2024 የድጋሚ ምርጫ ዘመቻቸው ላይ ተጽእኖውን ሊያሳርፍ ይችላል።
የቪኦኤ ዋይት ሐውስ ቢሮ ሓላፊ ፓትሲ ዊዳኩስዋራ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG