ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን፣ የአሜሪካውያን ህመም እየሆነ የመጣውን የዋጋ ንረት አስመልክቶ በተደጋጋሚ ሲናገሩ “የፑቲን ዋጋ ንረት” ወደ ሚል ዝቅ ያደርጉታል፡፡ እስከዛሬ ካንድ ወር በላይ ለሆነ ጊዜ፣ አስተዳደራቸው ለዋጋ ንረቱ ተጠያቂ ማድረግ የሚሞክረው የሩሲያው ፕሬዚዳንት ዩክሬንን መውረር ነው፡፡ ባለሞያዎች ግን እውነታው ከዚህም ትንሽ የተወሳሰበ መሆኑን ይናገራሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ