ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን፣ የአሜሪካውያን ህመም እየሆነ የመጣውን የዋጋ ንረት አስመልክቶ በተደጋጋሚ ሲናገሩ “የፑቲን ዋጋ ንረት” ወደ ሚል ዝቅ ያደርጉታል፡፡ እስከዛሬ ካንድ ወር በላይ ለሆነ ጊዜ፣ አስተዳደራቸው ለዋጋ ንረቱ ተጠያቂ ማድረግ የሚሞክረው የሩሲያው ፕሬዚዳንት ዩክሬንን መውረር ነው፡፡ ባለሞያዎች ግን እውነታው ከዚህም ትንሽ የተወሳሰበ መሆኑን ይናገራሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 06, 2023
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሥራ በጥናት ላይ እንዲመሠረት ተጠየቀ
-
ዲሴምበር 06, 2023
በድንበር ደኅንነት ስምምነት ባለመኖሩ ለዩክሬን የሚሰጠው ርዳታ ደንቃራ ገጥሞታል
-
ዲሴምበር 06, 2023
መንግሥት የትግራይ ተወላጅ ፖሊሶችን ወደ ሥራቸው እንዳልመለሰ ሂዩማን ራይትስ ፈርስት ከሰሰ
-
ዲሴምበር 06, 2023
ውጊያ እንደተባባሰ የገለጹ የጉጂ ዞኖች ነዋሪዎች “የልጆቻችን ትምህርት አሳስቦናል” አሉ
-
ዲሴምበር 06, 2023
በዐማራ ክልል ግጭት በተባባሰው የግብርና ምርቶች የዋጋ ንረት እንደተማረሩ ነዋሪዎች ገለጹ
-
ዲሴምበር 06, 2023
ኢትዮጵያ ውስጥ በተፈጸሙ ጥቃቶች 56 ሰዎች እንደተገደሉ ኢሰመኮ አስታወቀ