ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን፣ የአሜሪካውያን ህመም እየሆነ የመጣውን የዋጋ ንረት አስመልክቶ በተደጋጋሚ ሲናገሩ “የፑቲን ዋጋ ንረት” ወደ ሚል ዝቅ ያደርጉታል፡፡ እስከዛሬ ካንድ ወር በላይ ለሆነ ጊዜ፣ አስተዳደራቸው ለዋጋ ንረቱ ተጠያቂ ማድረግ የሚሞክረው የሩሲያው ፕሬዚዳንት ዩክሬንን መውረር ነው፡፡ ባለሞያዎች ግን እውነታው ከዚህም ትንሽ የተወሳሰበ መሆኑን ይናገራሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች