በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፖለቲካ ብጥብጥ መጪውን የዩናይትድ ስቴትስ አጋማሽ ጊዜ ምርጫ የደቀነው ፈተና


የፖለቲካ ብጥብጥ መጪውን የዩናይትድ ስቴትስ አጋማሽ ጊዜ ምርጫ የደቀነው ፈተና
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:38 0:00

የምርጫ አስፈፃሚ ሰራተኞች በመምረጫ ሥፍራዎች ከፍተኛ የስሜት መለዋወጥ ሊያጋጥማቸው እንደሚችል መገመታቸው እና በቅርቡ በምክር ቤቱ አፈ ጉባኤዋ ናንሲ ፔሎሲ መኖሪያ ቤት የተፈፀመው ጥቃት ለዚህ ማሳያዎች ናቸው።

ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን እና ሌሎች ታላላቅ የፖለቲካ ሰዎች የፔሎሲን ባለቤት፣ ፖልን ክፉኛ ያቆሰለውን ጥቃት በማውገዝ ህዳር ስምንት የሚካሄደው ምርጫ መቃረቡን ተከትሎ ሊቀሰቀስ የሚችል የፖለቲካ ሁከት እንዲቆም ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል።

XS
SM
MD
LG